Telegram Group & Telegram Channel
🕊️ሀሙስ🕊️
ክፍል-3

አዎ ልክ ነወት ግንኮ እነሱን መሆን መመኘቴ ምንም ክፋት የለውም።እውቀት አላቸው፣ ጥበብ አላቸው ፣ብዙ ነገር መስራት ይችላሉ ፣ደግሞም በጣም ትጉህ ናቸው።ታዲያ ለምን እነሱን መሆን አልሻም አልኩ በሙሉ የራስ መተማመን።

ፊታቸውን ፈገግ አደረጉት ከዛም ወዳያው ኮስተር አሉ።ጥሩ ነው ስለ እነሱ በደምብ ታውቂያለሽ እውቀታቸው የስርቆት ፣ ጥበባቸው የሰይጣን ፣ስራቸው በተንኮል ፣ትጋታቸው እኛን ስለማጥፋት....... መሆኑንስ ታውቂያለሽ ?
እኚህ ሰውየ እብድ ይሆኑ እንዴ ? ዘንድሮኮ ኑሮ ያላሳበደው የለም በማን መፍረድ ይቻላል? እያልኩ ከራሴ ጋ በውስጤ ሳወራ ለሳቸው መመለሴን ዘንግቸው ኖሮ........በድጋሚ እሽ ይሄን ተይው ኢትዮጵያዊ መሆንንስ አትመኚም ? አሉኝ በመገረም እየተመለከቱኝ።.......እንዴ ኢትዮጵያዊ ሆኜ ለምን ኢትዮጵያዊነትን እመኛለሁ።አልኩ ግራ በገባው አነጋገር።
ደግ ኢትዮጵያዊ ነኝ ብለሻል። በይ እንግዲህ ስለ ኢትዮጵያውያን ስራ ንገሪኝ ?ምን እንዳደረጉ ተርኪልኝ።መቸም የራሱን ሀገር ታሪክ የማያውቅ ዜጋ የለም።ስለዚህ በደምብ አስረጂኝ.........
ፈጣሪየ ሆይ በጣም ደነገጥኩ ።እኔ ሲጀመር ያለ ማጋነን ስለ ኢትዮጵያ ምንም አላውቅም።
የማውቀው እንደምጠላት ብቻ ነው
bee



tg-me.com/nibab_lehiwot/148
Create:
Last Update:

🕊️ሀሙስ🕊️
ክፍል-3

አዎ ልክ ነወት ግንኮ እነሱን መሆን መመኘቴ ምንም ክፋት የለውም።እውቀት አላቸው፣ ጥበብ አላቸው ፣ብዙ ነገር መስራት ይችላሉ ፣ደግሞም በጣም ትጉህ ናቸው።ታዲያ ለምን እነሱን መሆን አልሻም አልኩ በሙሉ የራስ መተማመን።

ፊታቸውን ፈገግ አደረጉት ከዛም ወዳያው ኮስተር አሉ።ጥሩ ነው ስለ እነሱ በደምብ ታውቂያለሽ እውቀታቸው የስርቆት ፣ ጥበባቸው የሰይጣን ፣ስራቸው በተንኮል ፣ትጋታቸው እኛን ስለማጥፋት....... መሆኑንስ ታውቂያለሽ ?
እኚህ ሰውየ እብድ ይሆኑ እንዴ ? ዘንድሮኮ ኑሮ ያላሳበደው የለም በማን መፍረድ ይቻላል? እያልኩ ከራሴ ጋ በውስጤ ሳወራ ለሳቸው መመለሴን ዘንግቸው ኖሮ........በድጋሚ እሽ ይሄን ተይው ኢትዮጵያዊ መሆንንስ አትመኚም ? አሉኝ በመገረም እየተመለከቱኝ።.......እንዴ ኢትዮጵያዊ ሆኜ ለምን ኢትዮጵያዊነትን እመኛለሁ።አልኩ ግራ በገባው አነጋገር።
ደግ ኢትዮጵያዊ ነኝ ብለሻል። በይ እንግዲህ ስለ ኢትዮጵያውያን ስራ ንገሪኝ ?ምን እንዳደረጉ ተርኪልኝ።መቸም የራሱን ሀገር ታሪክ የማያውቅ ዜጋ የለም።ስለዚህ በደምብ አስረጂኝ.........
ፈጣሪየ ሆይ በጣም ደነገጥኩ ።እኔ ሲጀመር ያለ ማጋነን ስለ ኢትዮጵያ ምንም አላውቅም።
የማውቀው እንደምጠላት ብቻ ነው
bee

BY ሕይወትን - በገፅ


Warning: Undefined variable $i in /var/www/tg-me/post.php on line 283

Share with your friend now:
tg-me.com/nibab_lehiwot/148

View MORE
Open in Telegram


ሕይወትን በገፅ Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

The Singapore stock market has alternated between positive and negative finishes through the last five trading days since the end of the two-day winning streak in which it had added more than a dozen points or 0.4 percent. The Straits Times Index now sits just above the 3,060-point plateau and it's likely to see a narrow trading range on Monday.

Among the actives, Ascendas REIT sank 0.64 percent, while CapitaLand Integrated Commercial Trust plummeted 1.42 percent, City Developments plunged 1.12 percent, Dairy Farm International tumbled 0.86 percent, DBS Group skidded 0.68 percent, Genting Singapore retreated 0.67 percent, Hongkong Land climbed 1.30 percent, Mapletree Commercial Trust lost 0.47 percent, Mapletree Logistics Trust tanked 0.95 percent, Oversea-Chinese Banking Corporation dropped 0.61 percent, SATS rose 0.24 percent, SembCorp Industries shed 0.54 percent, Singapore Airlines surrendered 0.79 percent, Singapore Exchange slid 0.30 percent, Singapore Press Holdings declined 1.03 percent, Singapore Technologies Engineering dipped 0.26 percent, SingTel advanced 0.81 percent, United Overseas Bank fell 0.39 percent, Wilmar International eased 0.24 percent, Yangzijiang Shipbuilding jumped 1.42 percent and Keppel Corp, Thai Beverage, CapitaLand and Comfort DelGro were unchanged.

ሕይወትን በገፅ from ca


Telegram ሕይወትን - በገፅ
FROM USA